am_tw/bible/other/commit.md

1.4 KiB

መስጠት (መፈጸም)፣ የተሰጠ (ፈጸመ)፣ ስጦታ

በዚህ አግባብ መሠረት፥ “መስጠት” ሲባል አንድን ነገር ለማድረግ መወሰን ወይም ቃል መግባት ማለት ነው።

  • አንድን ነገር ለማድረግ ቃል የገባ ሰው፣ ከዚያ አንጻር፣ “የተሰጠ” ሰው ይባላል።
  • ለአንድ ሰው አንዳች ዐይነት ተግባር፣ “መስጠት” ያንን ሰው ለዚያ ተግባር መወሰን ማለት ነው። ለምሳሌ ያህል በ2ቆሮንቶስ መልእክቱ ጳውሎስ፣ እግዚአብሔር ሰዎች ከእርሱ ጋር እንዲታረቁ የማድረግን አገልግሎት እግዚአብሔር፣ “ሰጥቶናል” ይላል።
  • “መፈጸም” እና፣ “ፈጸም” የተሰኙት ቃሎች ብዙውን ጊዜ ኃጢአትን፣ ዝሙትን፣ ወይም፣ መግደልን የመሳሰሉ መጥፎ ነገሮችን ማድረግን ያመለክታሉ።
  • “ተግባር ተሰጠው” የሚለው፣ “ያ ሥራ ለእርሱ ተሰጠ” ወይም ሥራው በአደራ ተሰጠውፋ ወይም በኃላፊነት ተሰጠው ተብሎ መተርጎምም ይችላል።
  • “መስጠት” የተሰኘው ቃል፣ “የተሰጠ ተግባር” ወይም፣ “ቃል መስጠት” ተብሎ መተርጎም ይችላል።