am_tw/bible/other/commander.md

965 B

አዛዥ፣ እዝ

“አዛዥ” የተወሰኑ ወታደሮችን የመምራትና የማዘዝ ኃላፊነት ያለውን የሰራዊት መሪ ያመለክታል።

  • ሰራዊት፣ “ማዘዝ” ያንን ሰራዊት መምራት፣ በዚያ ሰራዊት ላይ ባለ ሥልጣን መሆን ማለት ነው።
  • አንድ አዛዥ በቁጥር ጥቂት ወይም ብዙ (ለምሳሌ በሺህ የሚቆጠሩ) ወታደሮች ላይ ኃላፊነት ሊኖረው ይችላል።
  • እርሱ የመላእክት ሰራዊት አዛዥ እንደ መሆኑ መጠን ይህ ቃል ያህዌንም ይመለከታል።
  • “አዛዥ” የተሰኘውን ቃል ለመተርጎም፣ “መሪ” ወይም “ባለ ሥልጣን” ማለት ይቻላል።
  • ሰራዊት፣ “ማዘዝ”፣ ሰራዊት፣ “መምራት” ወይም ሰራዊቱ ላይ፣ “ባለ ሥልጣን” መሆን ተብሎ መተርጎም ይችላል።