958 B
958 B
ቅርጫት
“ቅርጫት” እርስ በርስ ከተጠላለፉ ነገሮች የሚሠራ መያዣን ያመለክታል
- በብሉይ ኪዳን ዘመን ቅርጫት የዛፎች ልጥ(ቅርፊት)፥ ቅርንጫፎችና ሐረጎችን ከመሳሰሉ ጠንካራ የተክል ውጤቶች ይሠራ ነበር
- ቅርጫት መንሳፈፍ እንዲችል ውሃ በማያስገባ ነገር ይሸፈን ነበር
- ሙሴ ሕፃን ልጅ በነበር ጊዜ እናቱ ውሃ የማያስገባ ቅርጫት ሠርታ እንዲንሳፈፍ አባይ ወንዝ ውስጥ ጥላው ነበር
- በዚህ ታሪክ “ቅርጫት” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ኖኅ የሠራውን ጀልባ ለማመልከት “መርከብ” ከተባለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው። በሁለቱም ዐውዶች ያለው የጋራ ትርጉም፥ “ የሚንሳፈፍ መያዣ ነገርን” ማመልከቱ ነው