am_tw/bible/other/archer.md

541 B

ቀስተኛ

  • “ቀስተኛ” የሚለው ቃል በቀስትና ደጋን የመጠቀም ችሎታ ያለውን ሰው ያመለክታል
  • በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቀስተኛ በሰራዎት ውስጥ ሆኖ ለመዋጋት ቀስትና ደጋን የሚጠቀም ወታደር ነው
  • ቀስተኛ በአሦራውያን ወታደራዊ ኅይል ውስጥ ሁነኛ ድርሻ ነበራቸው
  • አንዳንዶች ይህን ቃል በተመለከተ፥ “የደጋን ሰው” የሚል ቃል ይኖራቸዋል።