am_tw/bible/other/archer.md

7 lines
541 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ቀስተኛ
* “ቀስተኛ” የሚለው ቃል በቀስትና ደጋን የመጠቀም ችሎታ ያለውን ሰው ያመለክታል
* በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቀስተኛ በሰራዎት ውስጥ ሆኖ ለመዋጋት ቀስትና ደጋን የሚጠቀም ወታደር ነው
* ቀስተኛ በአሦራውያን ወታደራዊ ኅይል ውስጥ ሁነኛ ድርሻ ነበራቸው
* አንዳንዶች ይህን ቃል በተመለከተ፥ “የደጋን ሰው” የሚል ቃል ይኖራቸዋል።