am_tw/bible/other/administration.md

864 B

አስተዳደር፣አስተዳዳሪ

“አስተዳደር” እና “አስተዳዳሪ” የተሰኙት ቃሎች የአንድ አገር ሰዎች ሥርዓት ባለው መንገድ እንዲኖሩ መምራትን ወይም ማስተዳደርን ያመለክታል።

  • ዳንኤልና ሌሎች ሦስት አይሁዳውያን ወጣቶች በተወሰኑ የባቢሎን ክልሎች አስተዳዳሪዎች ፥ወይም የመንግሥት ባለ ሥልጣናት፣ እንዲሆኑ ተሹመው ነበር
  • አዲስ ኪዳን ውስጥ “አስተዳደር” የተሰኘው ቃል ከመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች አንዱን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል ሕንፃዎችና ሌሎች ንብረቶች እንደ መቆጣጠርና መጠበቅ ሁሉ ሰዎችን መምራትና ማስተዳደርም ይችላል።