am_tw/bible/names/zoar.md

336 B

ዘዓር

ዘዓር እግዚአብሔር ሰዶምና ገሞራን ሲያጠፋ ሎጥ ሮጦ ያመለጠባት ትንሽ ከተማ ነበረች።

  • የዘዓር የጥንት ትርጕም ትንሽ ማለት ነው።
  • ዘዓር የሙት ባሕር ደቡብ መጨረሻ ላይ ትገኝ እንደ ነበር ይታሰባል።