|
# ዑር
|
|
|
|
ዑር በጥንቱ ከለድያ አካባቢ ኤፍራጥስ ወንዝ ዳር የነበረ ጠቃሚ ከተማ ሲሆን የሚገኘው በዚህ ዘመን ኢራቅ በሚባለው አገር ውስጥ ነው።
|
|
|
|
* አብርሃም የመጣው ከዑር ነበር፤ ወደ ምድረ ከነዓን እንዲሄድ እግዚአብሔር የጠራው ከዚያ ነበር።
|
|
* የአብርሃም ወንድምና የሎጥ አባት ሐራን የሞተው በዑር ነበር። ምናልባትም ዑርን ለቅቆ በወጣ ጊዜ ሎጥ ከአብርሃም ጋር እንዲሄድ ምክንያት የሆነው ይህ ሊሆን ይችላል።
|