am_tw/bible/names/terah.md

548 B

ታራ

ታራ የኖኅ ልጅ የሴም ዘር ነው። የአብርሃም፣ የናኮርና የካራን አባት ነበር።

  • ታራ ከልጁ ከአብርሃም፣ ከወንድሙ ልጅ ከሎጥና ከአብራም ሚስት ሦራ ጋር ወደ ምድረ ከነዓን ለመሄድ ዑር የነበረውን ቤቱን ትቶ ወጥቶ ነበር።
  • ወደ ከነዓን እየህዱ እያለ በሜስፖታሚያ ባለችው ካራን አጭር ቆይታ አድርገው ነበር፤ ታራ በ205 ዓመቱ በካራን ሞተ።