9 lines
928 B
Markdown
9 lines
928 B
Markdown
# ተርሴስ
|
|
|
|
ተርሴስ የኖኅ ልጅ የያፌት ልጅ ልጅ ስም ነው
|
|
|
|
* ነቢዩ ዮናስ ወደ ተርሴስ እየተጓዘ በነበረ መርከብ በመሳፈር እግዚአብሔር ካዘዘው ተግባር ማምለጥ ሞከረ
|
|
* ተርሴስ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰ የወደብ ከተማ ነበር፤ ትክክለኛ ቦታው የት እንደሆነ ግን አይታወቅም። አንዳንዶች ካርቴጅን ወይም ከእስራኤል ርቀው ያል የፊንቃውያን ከተማን እንደሚያመለክት ያስባሉ
|
|
* ንጉሥ ሰሎሞን በጣም ሀብታም ከነበረችው ተርሴስ ጋር የንግድ ልውውጥ ያደርግ ነበር
|
|
* ወደ ነነዌ እንዲሄድ እግዚአብሔር ዮናስን ሲያዝዘው እርሱ ወደ ተርሴስ እያመራች የነበረች መርከብ ተሳፍሮ ወደ ኢዮጴ ሄደ
|