928 B
928 B
ተርሴስ
ተርሴስ የኖኅ ልጅ የያፌት ልጅ ልጅ ስም ነው
- ነቢዩ ዮናስ ወደ ተርሴስ እየተጓዘ በነበረ መርከብ በመሳፈር እግዚአብሔር ካዘዘው ተግባር ማምለጥ ሞከረ
- ተርሴስ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰ የወደብ ከተማ ነበር፤ ትክክለኛ ቦታው የት እንደሆነ ግን አይታወቅም። አንዳንዶች ካርቴጅን ወይም ከእስራኤል ርቀው ያል የፊንቃውያን ከተማን እንደሚያመለክት ያስባሉ
- ንጉሥ ሰሎሞን በጣም ሀብታም ከነበረችው ተርሴስ ጋር የንግድ ልውውጥ ያደርግ ነበር
- ወደ ነነዌ እንዲሄድ እግዚአብሔር ዮናስን ሲያዝዘው እርሱ ወደ ተርሴስ እያመራች የነበረች መርከብ ተሳፍሮ ወደ ኢዮጴ ሄደ