am_tw/bible/names/tamar.md

582 B

ትዕማር

ብሉይ ኪዳን ውስጥ ትዕማር ተብለው የተጠሩ በርካታ ሴቶች ነበሩ። ትንቢተ ሕዝቅኤል ውስጥ ትዕማር የተባለ ቦታ ተጠቅሷል

  • ትዕማር የይሁዳ ልጅ ማስት ነበርች። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥንታዊ አባት የሆነው ፋሬስ የተወለደው ከእርሷ ነበር
  • ከንጉሥ ዳዊት ልጆች አንዷ ትዕማር ትባል ነበር፤ ከፊል መንድሟ አሆነው አምኖን አስገድዶ በመድፈር ሕይወቷን አበላሸ