am_tw/bible/names/tamar.md

7 lines
582 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ትዕማር
ብሉይ ኪዳን ውስጥ ትዕማር ተብለው የተጠሩ በርካታ ሴቶች ነበሩ። ትንቢተ ሕዝቅኤል ውስጥ ትዕማር የተባለ ቦታ ተጠቅሷል
* ትዕማር የይሁዳ ልጅ ማስት ነበርች። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥንታዊ አባት የሆነው ፋሬስ የተወለደው ከእርሷ ነበር
* ከንጉሥ ዳዊት ልጆች አንዷ ትዕማር ትባል ነበር፤ ከፊል መንድሟ አሆነው አምኖን አስገድዶ በመድፈር ሕይወቷን አበላሸ