920 B
920 B
ሶርያ
ሶርያ ከእስራኤል ሰሜን ምሥራቅ የሚገኝ አገር ነው። አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን በሮም መንግሥት የሚተዳደር አገር ነው
- በብሉይ ኪዳን ዘመን ሶርያውያን ወታደራዊ ዐቅም የነበራቸ የእስራኤላውያን ጠላት ነበሩ
- ሶርያውያን ንዕማን ነቢዩ ኤልሳዕ ከለምጹ የፈወሰው የሶርያ ወታደሮች አዛዥ ነበር
- አብዛኞቹ የሶርያ ነዋሪዎች ከኖኅ ልጅ ከሴም የተወለደው የአራም ዘሮች ናቸው
- የሶርያ ዋና ከተማ ደማስቆ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሳለች
- ሳውል እዚያ የነበሩ ክርስቲያኖችን ለማሳደድ ወደ ደማስቆ ለመሄድ መንገድ ላይ ነበር፤ ኢየሱስ ያን ከማድረግ አስቆመው