am_tw/bible/names/shinar.md

616 B

ሰናዖር

ሰናዖር፣ “የሁለት ወንዞች አገር” ማለት ሲሆን በደቡባዊ ሜሶፖታሚያ ላለው ሜዳ ወይም አካባቢ የተሰጠ ስም ነበር

  • በኋላ ላይ ሰናዖር ከላድ ከዚያም ባቢሎን ተብሏል
  • ሰናዖር ውስጥ በጣም የታወቀው የባቤል ከተማ ሊሆን ይችላል፤ ረጅም ግንብ የሠሩ እዚያ የነበሩ ጥንታዊ ሕዝብ ነበሩ
  • አብርሃም በዚያ ዘመን ከለድያ ተብሎ ይጠራ ወደነበረው ወደዚህ አካባቢ የመጣው ከዑር ነበር