am_tw/bible/names/shinar.md

8 lines
616 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ሰናዖር
ሰናዖር፣ “የሁለት ወንዞች አገር” ማለት ሲሆን በደቡባዊ ሜሶፖታሚያ ላለው ሜዳ ወይም አካባቢ የተሰጠ ስም ነበር
* በኋላ ላይ ሰናዖር ከላድ ከዚያም ባቢሎን ተብሏል
* ሰናዖር ውስጥ በጣም የታወቀው የባቤል ከተማ ሊሆን ይችላል፤ ረጅም ግንብ የሠሩ እዚያ የነበሩ ጥንታዊ ሕዝብ ነበሩ
* አብርሃም በዚያ ዘመን ከለድያ ተብሎ ይጠራ ወደነበረው ወደዚህ አካባቢ የመጣው ከዑር ነበር