am_tw/bible/names/shimei.md

456 B

ሰሜኢ፣ ሳሚ

ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሰሜኢ ተብለው የተጠሩ ጥቂት ሰዎች ነበሩ።

  • የጌራ ልጅ ሳሚ ብንያማዊ ሲሆን፣ ልጁ አቤሴሎም ከኢየሩሳሌም ባሳደደው ጊዜ ንጉሥ ዳዊትን እየተራገመ ድንጋይ ወርውሮበት ነበር
  • ብሉይ ኪዳን ሰሜኢ በማለት የጠራቸው አብዛኞቹ ሰዎች ሌዋውያን ካህናት ነበሩ