am_tw/bible/names/ruth.md

698 B

ሩት

ሩት መሳፍንት እስራኤላውያንን እየመሩ በነበረ ዘመን የነበረች ሞዓባዊት ሴት ናት። ጥንታዊ የኢየሱስ ክርስቶስ መገኛ ነበረች

  • ሩት ይበልጥ የምትታወቀው ለአማቷ ለኑኃሚን በነበራት ታማኝነት ነው። ሩት ከእርሷ ጋር ወደ እስራኤል በመመለስ በሚያስፈልጋት ረድታታለች
  • አንዱንና እውነተኛውን የእስራኤል አምላክ ወደማመን መጥታለች
  • ሩት አንድ እስራኤላዊ ሰው በማግባት ወንድ ልጅ ወልዳለች፣ ያም ልጅ የንጉሥ ዳዊት አያት ሆኗል