ሩት
ሩት መሳፍንት እስራኤላውያንን እየመሩ በነበረ ዘመን የነበረች ሞዓባዊት ሴት ናት። ጥንታዊ የኢየሱስ ክርስቶስ መገኛ ነበረች
- ሩት ይበልጥ የምትታወቀው ለአማቷ ለኑኃሚን በነበራት ታማኝነት ነው። ሩት ከእርሷ ጋር ወደ እስራኤል በመመለስ በሚያስፈልጋት ረድታታለች
- አንዱንና እውነተኛውን የእስራኤል አምላክ ወደማመን መጥታለች
- ሩት አንድ እስራኤላዊ ሰው በማግባት ወንድ ልጅ ወልዳለች፣ ያም ልጅ የንጉሥ ዳዊት አያት ሆኗል