854 B
854 B
ሮብዓም
ሮብዓም ከንጉሥ ሰሎሞን ልጆች አንዱ ሲሆን፣ ሰሎሞን ከሞተ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ንጉሥ ሆኗል.
- ሮብዓም የእስራኤልን ሕዝብ በሚያስመርር ሁኔታ በመናገሩ አሥሩ ነገዶች እርሱ ላይ ዐመፁ። ከዚህም የተነሣ የእስራኤል መንግሥት ለሁለት ተከፈለ፤ በሰሜን ያለው የእስራኤል መንግሥት ሲባል፣ በደቡብ ያለው የይሁዳ መንግሥት ተባለ።
- ሮብዓም በእርሱ ታማኝ የሆኑ ሁነቱን ነገዶች በያዘው የይሁዳ መንግሥት ንጉሥ መሆኑን ቀጠለ።
- ሮብዓም ለእግዚአብሔር የማይታዘዝ ክፉ ንጉሥ ነበር፤ የተለያዩ አማልክትንም ያመልክት ነበር።