am_tw/bible/names/negev.md

724 B

ኔጌብ

ኔጌብ በደቡባዊ እስራኤል የሚገኝ በረሃማ አካባቢ ነው።

  • የመጀመሪያው ቃል፣ “ደቡብ” ማለት ሲሆን፣ አንዳንድ ትርጕሞች በዚሁ መልኩ ተጠቅመዋል።
  • ምናልባትም ይህ ደቡባዊ አካቢ በዚህ ዘመን የኔጌብ በረሠ ካለበት ቦታ ጋር አንድ ላይሆን ይችላል።
  • አብርሃም በቃዴስ ከተማ በነበረ ጊዜ፣ በኔጌብ ወይም በደቡባዊው አካባቢ ነበር።
  • የይሁዳና የስምዖን ነገዶች በዚህ ደቡባዊ አካባቢ ነበር የሚኖሩት።
  • ኔጌብ ውስጥ ትልቁ ከተማ ቤርሳቤህ ነው።