am_tw/bible/names/mordecai.md

766 B

መርዶክዮስ

መርዶክዮስ በፋርስ አገር ይኖር የነበረ አንድ አይሁዳዊ ስም ነው። በኋላ ላይ የፋርስ ንጉሥ የአርጤክስስ ሚስት የሆነችው የአጎቱ ልጅ የአስቴር ጠባቂ ነበር።

  • ቤተ መንግሥት ውስጥ እየሠራ እያለ ሰዎች ንጉሥ አርጤክስስን ለመግደል ሲመካከሩ ሰማ። ይህን በመናገሩ ንጉሡ ከሞት ተረፈ።
  • ከግዙ ጊዜ በኋላም መርዶክዮስ በፋርስ መንግሥት ውስጥ የነበሩ አይሁድን በሙሉ ለመግደል የወጣውን ዕቅድ ሰማ። ሕዝቧን ለማዳን ለንጉሡ አቤቱታ እንድታቀርብ አስቴርን መከራት።