am_tw/bible/names/meshech.md

701 B

ምሳሕ

ምሳሕ የኖኅ ልጅ የያፌት ልጅ ነው። ሌላው ሞሳሕ ተብሎ የተጠራ ሰው የኖኅ ልጅ የሴም የልጅ ልጅ ነው።

  • ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው የየለያዩ ሰዎች ስም የአካባቢ ወይም የአገር ስም ሆነዋል። ሞሳሕ የተባለውም ምድር ከእነዚህ ሰዎች በአንዱ ተጠርቶ ሊሆን ይችላል።
  • ይህ ስም የተለያዩ ነገሮችን እንደሚያመለክት ግልጽ ለማድረግ እንደ ዐውዱ አገባብ፣ “ሞሳሕ የተባለው ቦታ” ወይም፣ “ሞሳሕ የተባለው ሰው” ማለት ይቻላል።