am_tw/bible/names/mary.md

580 B

ማርያም የኢየሱስ እናት

ማርያም የዮሴፍ እጮኛና የኢየሱስ እናት ናት።

  • ማርያም ድንግል እያለች መንፈስ ቅዱስ በተአምር እንድትፀንስ አደረገ። እርሷ የፀነሰችው ሕጻን የእግዚአብሔር ልጅ ነበር።
  • ሚስቱ እንድትሆን ዮሴፍ ማርያም ወሰዳት፤ ይሁን እንጂ ኢየሱስን እስክትወልድ ድረስ ማርያም ድንግል ነበረች።
  • ሕጻን ሲወለድ፣ ማርያምና ዮሴፍ ኢየሱስ አሉት።