am_tw/bible/names/macedonia.md

810 B

መቄዶንያ

አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን መቄዶንያ ከጥንቱ ግሪክ በስተ ሰሜን የነበረች የሮም አውራጃ ነበረች።

  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ አንዳንድ ሁነኛ የመቄዶንያ ከተሞች ቤርያ፣ ፊልጵስዩስና ተሰሎንቄ ናቸው።
  • ሐዋርያት ወንጌል ለምስበክና አዲሶቹ አማኞች ለአምልኮና የእግዚአብሔርን ትምህርት ለሌሎች የሚያካፍል ክርስቲያን ማኅበረ ሰብ እንዲመሠረቱ ለመርዳት ወደ እነዚህ ከተሞች ሄደው ነበር።
  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጳውሎስ ለፊልጵስዩስና ለተሰሎንቄ አማኞች የጻፋቸው መልእክቶች አሉ።