|
# ቆሬ
|
|
|
|
ብሉይ ኪዳን ውስጥ ቆሬ በትንሹ የሁለት ሰዎች ስም ነው።
|
|
|
|
* ከኤሳው ልጆች አንዱ ቆሬ ይባል ነበር። እርሱም ይኖርበት ለነበረው ማኅበረ ሰብ መሪ ይሆናል።
|
|
* ሌላው ቆሬ የሌዊ ዘር ሲሆን፣ ካህን ሆኖ መገናኛው ድንኳን ውስጥ አገልግሏል። እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን በሰጠው ስፍራና ሥልጣን ቅናት አድሮበት ነበር።
|
|
* የእስራኤላን ሕዝብ እግዚአብሔር በሰጣቸው መሪዎች ላይ ለማሳመፅ ከድታንና ከአቤሮን ጋር ሲያሤር ነበር።
|