am_tw/bible/names/judassonofjames.md

713 B

ይሁዳ፣ የያዕቆብ ልጅ

የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ ከአሥራ ሁለቱ የኢየሱስ ደቀመዛሙርት አንዱ ነበር። ይኸኛው ከአስቆሮቱ ይሁዳ የተለየ መሆኑን ልብ በሉ።

  • ይሁዳ የሚባል ሌላው ሰው የኢየሱስ ወንድም የነበረው ይሁዳ ነው።
  • “የያዕቆብ ወንድም” በማለት ራሱን ስላስተዋወቀ አዲስ ኪዳን ውስጥ ያለው የይሁዳ መልዕክት የኢየሱስ ወንድም በነበረው ይሁዳ የተጻፈ ሊሆን ይችላል።
  • የይሁዳ መልዕክት የያዕቆብ ልጅ በነበረው ይሁዳ የተጻፈ ሊሆንም ይችላል