850 B
850 B
ዮሴፍ (አዲስ ኪዳን)
ዮሴፍ የማርያም እጮኛ የነበረ ሲሆን፣ እንደ አባት ኢየሱስን አሳድጓል።
- ዮሴፍ የንጉሥ ዳዊት ዘር ነበር።
- ዮሴፍ የመሲሑ ኢየሱስ እናት እንድትሆን እግዚአብሔር ከመረጣት ድንግል ጋር ተጫጭቶ ነበር።
- ማርያም በተአምር እንድትፀንስ ያደረገ መንፈስ ቅዱስ መሆኑንና ከማርያም የሚወለደው የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን መልአክ ለዮሴፍ ነገረው።
- ዮሴፍ ምልአኩ የነገረውን አመነ፤ ማርያምን ወደቤቱ በመውሰድም ለእግዚአብሔር ታዘዘ።
- ኢየሱስ እስኪወለድ ድረስ ዮሴፍ ማርያም በድንግልና እንድትቆይ አደረገ።