am_tw/bible/names/joppa.md

769 B

ኢዮጴ

መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ኢዮጴ ከተማ ከኢየሩሳሌም ሰሜናዊ ምዕራብ 30 ማይሎች ርቃ ሜድትራንያን ባሕር ላይ የምትገኝ በጣም ጠቃሚ የንግድ ባሕር ወደብ ነበረች።

  • ጥንት ኢዮጴ የነበረችበት ቦታ በዚህ ዘመን ጃፋ ከተማ ያለችበት ሲሆን፣ ጃፋ ቤቴል አቪብ ከተማ አካል ነት።
  • ብሉይ ኪዳን እንደሚነግረን ዮናስ ወደተርሴስ የሚሄድ መርከብ የተሳፈረው ከኢዮጴ ነበር።
  • አዲስ ኪዳን እንደሚነግረን ጴጥሮስ ጣቢታ የምትባለውን ክርስቲያን ልጅ ከሞት ያስነሣው ኢዮጴ ነበር።