am_tw/bible/names/jonathan.md

736 B

ዮናታን

ዮናታን ብሉይ ኪዳን ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሷል። ትርጉሙ፣ “ያህዌ ሰጥቷል” ማለት ነው።

  • በጣም የታወቀው ዮናታን የንጉሥ ሳኦል ትልቁ ልጅ ነበር። የዳዊት ጥብቅ ጓደኛ ነበር።
  • ብሉይ ኪዳን ውስጥ የተጠቀሱ ሌሎች ዮናታን የተባሉ ሰዎች የሚከተሉትንም የጨምራል፤ የሙሴ የልጅ ልጅ የነበረው፤ የንጉሥ ዳዊት እኅት ልጅ፣ የካህኑ የአብያታር ልጅ፣ ዳዊትን ሲያገለግል የነበረው፣ ኤርምያስ --------ታስሮ የነበረው ዮናታን የተባለውና ሌሎች ብዙዎችም አሉ።