917 B
917 B
ኢዮአብ
ኢዮአብ በአገዛዝ ዘመኑ ሁሉ የንጉሥ ዳዊት ሁነኛ የጦር መሪ ነበር።
- ዳዊት ንጉሥ ከመሆኑ በፊት እንኳ ኢዮአብ ታማኝ የዳዊት ተከታይ ነበር።
- ዳዊት ንጉሥ ሆኖ እስራኤልን በሚገዛበት ዘመን ኢዮአብ የንጉሥ ዳዊት ጦር አዛዥ ሆኖአል።
- የኢዮአብ እናት ከንጉሥ ዳዊት እኅቶች አንዷ የነበረችው ጽሩያ ነበረች። ስለዚህ ኢዮአብ የዳዊት እኅት ልጅ ነበር ማለት ነው።
- ንጉሥነቱን ለመውሰድ በመሞከር የዳዊት ልጅ አቤሴሎም በከዳው ጊዜ፣ ንጉሡን ለመታደግ ኢዮአብ አቤሴሎምን ገደለ። ኢዮአብ በጣም ጨካኝ ጦረኛ ስለነበር ብዙ የእስራኤል ጠላት የነበሩ ሰዎችን ገድሏል።