am_tw/bible/names/jeroboam.md

1.1 KiB

ኢዮርብዓም

የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ከ900-910 ዓቅክ ገደማ የሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት የመጀመሪያው ንጉሥ ነበር። ኢዮርብዓም የሚባል ሌላው ንጉሥ የኢዮአስ ልጅ ሲሆን ከ120 ዓመት በኋላ እስራኤልን ገዝቷል። አንዳንዴ፣ “ቀዳማዊ ኢዮርብዓም” እና “ዳግማዊ ኢዮርብዓም” ይባላሉ።

  • ከኢዮርብዓም በኋላ እስራኤልን የገዙ ንጉሦችም የእርሱን ክፉ ምሳሌ ተከትለዋል።
  • ከ120 ዓመት በኋላ ኢዮርብዓም የሚባል ሌላ ንጉሥ የሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ገዢ ሆነ። ይኸኛው ኢዮርብዓም የንጉሥ ኢዮአስ ልጅ ሲሆን የበፊቶቹ የእስራኤል ንጉሦች እንደነበሩት ሁሉ እርሱም በጣም ክፉ ነበር።
  • ይህ ሁሉ ለእስራኤል ምሕረት በማድረጉ ምድሪቱን እንዲቆጣጠሩና ድንበራቸውን እንዲያሰፉ እግዚአብሔር ይኸኛውን ንጉሥ ኢዮርብዓም ረዳው።