am_tw/bible/names/jeremiah.md

7 lines
697 B
Markdown

# ኤርምያስ
ኤርምያስ በይሁዳ መንግሥት የእግዚአብሔር ነብይ ነበር።
* እንደ አብዛኞቹ ነብያት ሁሉ ኤርምያስ እግዚአብሔር በኀጢአታቸው ሕዝቡን እንደሚቀጣ ዘወትር ሕዝቡን ማስጠንቀቅ ነበረበት።
* ባቢሎን ኢየሩሳሌምን እንደምትይዝ ኤርምያስ ትንቢት ተናግሮ ነበር፤ ይህ ግን የይሁዳን ሕዝብ አስቆጣ። ስለዚህም እዚያው እንዲሞት ደረቅ ጉድጓድ ውስጥ ከተቱት። ይሁን እንጂ፣ የይሁዳ ንጉሥ ኤርምያስን ከጉድጓድ እንዲያወጡት አዘዘ።