am_tw/bible/names/jehoiachin.md

458 B

ኢዮአቄም

ኢዮአቄም የይሁዳን መንግሥት ከገዙ ንጉሦች አንዱ ነበር።

  • 18 ዓመት ሲሆነው ኢዮአቄም ንጉሥ ሆነ። የገዛው ሦስት ወር ብቻ ሲሆን በኋላ በባቢሎናውያን ሰራዊት ተይዞ ወደ ባቢሎን ተወሰደ።
  • በአጭሩ የአገዛዝ ጊዜው አያቱ ንጉሥ ምናሴና አባቱ እንዳደረገው ክፉ ነገር አደረገ።