am_tw/bible/names/jebusites.md

564 B

ኢያቡሳዊ

ኢያቡሳውያን፤ ያቡስ ከሚባል ሰው የተወለዱ በከነዓን የነበሩ ነገድ ናቸው።

  • ያቡስ የጥንቷ ኢየሩሳሌም ከተማን አሸንፎ በመያዝ በስሙ እንድትጠራ አደረገ፤ ለተወሰነ ጊዜ ያቡስ ተብላ ብትጠራም፤ በኋላ የቀድሞ መጠሪያ ስሟ ተመለሰ።
  • ብሉይ ኪዳንም ሆነ አዲስ ኪዳን ውስጥ ታዋቂ የሆነው ሊቀ ካህኑ መልከጼዴቅ ከኢያቡሳውያን የተገኘ ነበር።