1017 B
1017 B
ኢቆንዮን
ኤቄንዮን ደቡብ ማዕከላዊ እስያ ውስጥ (አሁን ቱርክ ያለችበት) የምትገኝ ከተማ ነበረች።
- አቆንዮን የነበረችው የዘመኑ ኮንያ ከተማ አሁን ያለችበት ቦታ ላይ ነበር።
- በመጀመሪያው ሐዋርያው ጉዞአቸው በአንጾኪያ ለነበሩ አሕዛብ የተዋጣለት አገልግሎት ከሰጡ በኋላ ጳውሎስና በርናባስ በአይሁድ ከአንጾኪያ አካባቢ ሲባረሩ የሄዱት ወደ ኢቆንዮን ነበር።
- በኢቆንዮን የነበሩ አይሁድና አሕዛብ ጳውሎስንና አብረውት ያሉትን በድንጋይ ለመውገር ባሰቡ ጊዜ በአቅራቢያው ወዳለችው ልስጥራ ከተማ ሸሹ። ከዚያም የኢቆንዮንና የአንጾኪያ ሰዎች ወደ ልስጥራ መጥተው ጳውሎስን በድንጋይ እንዲወግሩ እዚያ የነበሩ ሰዎችን አንሣሡ።