9 lines
772 B
Markdown
9 lines
772 B
Markdown
# የዳዊት ቤት
|
|
|
|
“የዳዊት ቤት” የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር የንጉሥ ዳዊትን ቤተ ሰብ ወይም ዘር ያመለክታል።
|
|
|
|
* ይህም፣ “የዳዊት ዘሮች” ተብሎ መተርጎም ይችላል።
|
|
* ኢየሱስ የመጣው ከዳዊት ዘር ስለ ነበር እርሱ፣ “የዳዊት ቤት” አካል ነው።
|
|
* አንዳንዴ፣ “የዳዊት ቤት” ወይም፣ “የዳዊት ቤተ ሰብ” ሲል የሚያመለክተው አሁንም በሕይወት ያሉ የዳዊት ቤተ ሰብ የሆኑ ሰዎችን ነው።
|
|
* ሌላ ጊዜ ይህ ሐረግ በጣም ጠቅለል ያለ ሲሆን፣ የሞቱትን ጨምሮ የእርሱ ዘር የሆኑትን ሁሉ ያመለክታል።
|