772 B
772 B
የዳዊት ቤት
“የዳዊት ቤት” የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር የንጉሥ ዳዊትን ቤተ ሰብ ወይም ዘር ያመለክታል።
- ይህም፣ “የዳዊት ዘሮች” ተብሎ መተርጎም ይችላል።
- ኢየሱስ የመጣው ከዳዊት ዘር ስለ ነበር እርሱ፣ “የዳዊት ቤት” አካል ነው።
- አንዳንዴ፣ “የዳዊት ቤት” ወይም፣ “የዳዊት ቤተ ሰብ” ሲል የሚያመለክተው አሁንም በሕይወት ያሉ የዳዊት ቤተ ሰብ የሆኑ ሰዎችን ነው።
- ሌላ ጊዜ ይህ ሐረግ በጣም ጠቅለል ያለ ሲሆን፣ የሞቱትን ጨምሮ የእርሱ ዘር የሆኑትን ሁሉ ያመለክታል።