1.0 KiB
1.0 KiB
ኮሬብ
የኮሬብ ተራራ አሥሩ ትእዛዞች የተጻፈባቸው ሁለት የድንጋይ ጽላቶችን እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠበት የሲና ተራራ ሌላ ስም ነው።
- በጎቹን እየጠበቀ ሳለ ሙሴ የሚቃጠለውን ቁጥቋጦች ያየው በኮሬብ ነበር።
- ዐለቱን በበትሩ በመታው ውሃ ለጠማቸው እስራኤላውያን ውሃ እንደሚያወጣ እግዚአብሔር ለሙሴ የነገረው በኮሬብ ነበር።
- የዚህ ተራራ ትክክለኛ ቦታ የት እንደ ሆነ አይታወቅም፤ ይሁን እንጂ፣ የሲና ባሕረ ገብ ደቡባዊ ክፍል ላይ ሊሆን እንደሚችል ይታሰባል።
- አንዳንድ ምሁራን፣ “ኮሬብ” ትክክለኛ የተራራ ስም ሲሆን፣ “የሲና ተራራ” የሚለው ግን ሲና በረሐ ውስጥ የነበረውን ተራራው የነበረበትን ቦታ ያመለክታል በማለት ያስባሉ።