am_tw/bible/names/hebron.md

8 lines
658 B
Markdown

# ኬብሮን
ኬብሮን ከኢየሩሳሌም ደቡብ 20 ማይሎች ርቀት ላይ ያለች ከፍታ ያለው ዐለታማ ኮረብታላይ የምትገኝ ከተማ ናት።
* ከተማዋ የተመሠረተችው በ2000 ዓቅክ ገደማ በአብራም ዘመን ነበር የብሉይ ኪዳን ታሪክ ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሳለች።
* ንጉሥ ዳዊት ሕይወት ውስጥ ኬብሮን በጣም አስፈላጊ ድርሻ አላት። አቤሴሎምን ጨምሮ፣ ከልጆቹ ጥቂቱ የተወለዱት እዚያ ነበር።
* 70 ዓ.ም. ላይ ከተማዋ በሮማውያን ተደምስሳለች።