am_tw/bible/names/hebron.md

658 B

ኬብሮን

ኬብሮን ከኢየሩሳሌም ደቡብ 20 ማይሎች ርቀት ላይ ያለች ከፍታ ያለው ዐለታማ ኮረብታላይ የምትገኝ ከተማ ናት።

  • ከተማዋ የተመሠረተችው በ2000 ዓቅክ ገደማ በአብራም ዘመን ነበር የብሉይ ኪዳን ታሪክ ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሳለች።
  • ንጉሥ ዳዊት ሕይወት ውስጥ ኬብሮን በጣም አስፈላጊ ድርሻ አላት። አቤሴሎምን ጨምሮ፣ ከልጆቹ ጥቂቱ የተወለዱት እዚያ ነበር።
  • 70 ዓ.ም. ላይ ከተማዋ በሮማውያን ተደምስሳለች።