|
# ካም
|
|
|
|
ካም ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከተጠቀሱት ሦስቱ የኖኅ ልጆች ሁለተኛው ነው።
|
|
|
|
* ምድርን ሁሉ አዳርሶ በነበረው ታላቅ ጎርፍ ጊዜ፣ ካምና ወንድሞቹ ከሚስቶቻቸው ጋር ከኖኅ ጋር መርከቡ ውስጥ ነበሩ።
|
|
* ከጎርፉ በኋላ ካም አባቱ ኖኅን እንደሚገባ ያላከበረበት ጊዜ ነበር። ከዚህም የተነሣ ኖኅ የካምን ልጅ ከነዓንንና ዘሮቹን ሁሉ ረገመ፤ እነዚህ የከነዓን ዘሮች የኋላ ኋላ ከነዓናውያን በመባል የታወቁት ናቸው።
|