am_tw/bible/names/haggai.md

399 B

ሐጌ

ሐጌ እስራኤል ከባቢሎን ምርኮ ከተመለሱ በኋላ የነበረ የይሁዳ ነቢይ ነበር።

  • ሐጌ ትንቢት እየተናገረ በነበረበት ዘመን ይሁዳን እየገዛ የነበረው ንጉሥ ዖዝያን ነበር።
  • ሐጌ እንደ ገና ቤተ መቅደሱን መሥራት እንዲጀምሩ አይሁድን አበረታታ።