am_tw/bible/names/hagar.md

419 B

አጋር

አጋር የሦራ አገልጋይ ነበረች።

  • በኋላ ላይ ሣራ የተባለችው ሣራ ከእርሷ ጋር እንዲተኛ አገልጋይዋን አጋርን ለአብርሃም ሰጠችው።
  • አጋር ለእርሷና ለአብርሃም ልጅ እንድትወልድ ሦራ ፈልጋ ነበር።
  • አጋር እስማኤል የሚባል ልጅ ለአብርሃም ወለደችለት።