am_tw/bible/names/golgotha.md

596 B

ጎልጎታ

“ጎልጎታ” ኢየሱስ የተሰቀለበት ቦታ ስም ነው። ቃሉ የመጣው፣ “የራስ ቅል” ወይም፣ “የራስ ቅል ቦታ” ከተሰኙ የአረማይክ ቃል ነው።

  • ጎልጎታ ከኢየሩሳሌም ከተማ ቅጥር ውጭ ባለው የደብረ ዘይት ተራራ ክፍል በሆነ ቦታ ይገኝ ነበር።
  • አንዳንድ ጥንታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ጎልጎታን፣ “ቀራንዮ” በማለት ይተረጉሙታል፤ ይህም በላቲን የራስ ቅል ማለት ነው።