am_tw/bible/names/girgashites.md

495 B

ጌርሳውያን

ጌርሳውያን የኖኅ ልጅ የካም ልጅ የሆነው የከነዓን ዘሮች ይኖሩበት በነበረው ምድረ ከነዓን የነበሩ ነገድ ናቸው።

  • ጌርሳውያን የኖኅ ሦስት ልጆች ዘሮች በሚዘረዘሩበት ብሉይ ኪዳን ውስጥ ብዙ ጊዜ ስማቸው ተጠቅሷል።
  • ጌርሳውያን፣ “ከነዓናውያን” ተብለው ከሚጠሩ በርካታ ሕዝቦች አንዱ ናቸው።