am_tw/bible/names/gideon.md

604 B

ጌዴዎን

ጌዶዎን እስራኤልን ከጠላቶቻቸው እንዲያድን እግዚአብሔር ያስነሣው እስራኤላዊ ነው።

  • ዴሴዎን የነበረው እስራኤላውያን ከነዓን ከገቡ ብዙ ዓመታት በኋላ ሜዶናውያን የተባለ ሕዝብ እነርሱን እያጠቃ በነበረበት ዘምን ነበር።
  • ጌዴዎን ሜዶናውያንን በጣም ፈትሯቸው ነበር፣ እግዚአብሔር ግን ሜዶናውያንን እንዲወጉና እንዲያሸንፉ እስራኤልን እንዲመራ ተጠቀመበት።