am_tw/bible/names/gibeon.md

630 B

ገባኦን፣ ገባኦናውያን

ገባኦን፣ ገባኦናውያን የሚኖሩባት ምድረ ከነዓን ውስጥ የነበረች ከተማና አካባቢ ናት።

  • “ገባኦናዊ” ገባኦን በሚባለው አካባቢ የሚኖር ሰው ማለት ነው።
  • እስራኤላይውና ኢያሪኮን መደምሰሳቸውን ሲሰሙ ገባኦናውያን ፈሩ። ስለዚህም ወደ እስራኤላውያን መጥተው የሩቅ አገር ሰዎች መሆናቸውን ተናገሩ።
  • እስራኤላውያን ከገባኦናውያን ጋር ውል ስላደረጉ አላጠፏቸውም