am_tw/bible/names/geshur.md

609 B

ጌሹር

በንጉሥ ዳዊት ዘመን ጌሸር ከገሊላ ባሕር በስተ ምሥራቅ በኩል፣ በእስራኤልና በአራም አገሮች መካከል የነበረች ታናሽ መንግሥት ነበረች።

  • የንጉሡ ልጅ መዓካን በማግባት ዳዊት ከጌሹር ጋር ኅብረት አደረገ።
  • መዓካ ከዳዊት አቤሴሎምን ወለደች።
  • ከፊል ወንድሙ የነበረውን አምኖንን ከገደለ በኋላ አቤሴሎም ከኢየሩሳሌም ሰሜን ምሥራቅ 88 ማይሎች ርቀት ላይ ወደ ጌሹር ሸሸ።