am_tw/bible/names/galilee.md

395 B

ገሊላ፣ ገሊላዊ

ገሊላ ከሰማርያ እንኳ በጣም ርቆ ሰሜናዊ የእስራኤል ጫፍ አካባቢ ነበረች።

  • ገሊላ በምሥራቅ በኩል፣ “የገሊላ ባሕር” ከሚባለው ትልቅ ሐይቅ ጋር ትዋሰናለች።
  • ኢየሱስ ያደገውና የኖረው ገሊላ ውስጥ በነበረችው ናዝሬት ነበር።