am_tw/bible/names/galilee.md

7 lines
395 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ገሊላ፣ ገሊላዊ
ገሊላ ከሰማርያ እንኳ በጣም ርቆ ሰሜናዊ የእስራኤል ጫፍ አካባቢ ነበረች።
* ገሊላ በምሥራቅ በኩል፣ “የገሊላ ባሕር” ከሚባለው ትልቅ ሐይቅ ጋር ትዋሰናለች።
* ኢየሱስ ያደገውና የኖረው ገሊላ ውስጥ በነበረችው ናዝሬት ነበር።